Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-93496-93497-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/93497 -
Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
" አሁን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ማብቃቱ አይቀርም፤ ነገር ግን መች እንደሚያበቃ ማወቅ አይቻልም " - አታላይ አየለ (ፕ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም የሴስሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ፣ የመሬት መንቀጥቀጥ ሣይንስ መምህርና ተመራማሪ አታላይ አየለ (ፕ/ር) ምን አሉ ? " ዛሬ በአፋር ክልል ፥ በዱለቻ ወረዳ በዶፋን ተራራ ላይ የተከሰተው ጭስ እና እንፋሎት…
“ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው ” - ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር)

በአፋር ክልል የመሬት መንቀጥቀጥ ከተስተዋለባቸው አካባቢዎች ተጠቃሽ በሆነው ዱለቻ ወረዳ ዶፋን ተራራ ሰሞኑን “ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ተከሰተ ” መባሉ ይታወቃል።

በዚህም በነዋሪዎች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሰራ መሆኑ ሰሞኑን ተገልጿል።

ተከሰተ የተባለውን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ በተመለከተ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ዳይሬክተሩ ምን አሉ ?

“ እሳተ ገሞራ እስካሁን አልፈነዳም። እሳተ ገሞራ ፈነዳ የሚለው መታረም አለበት። እስካሁን የመጣውን ፌሪያቲክ ኢራፕሽን እንለዋለን። 

እንፋሎት እና የአለት ስብርባሪዎች ናቸው በከፍተኛ ግፊት ወደ ላይ ወደ መሬት እየተወረወሩ የሚወጡት። ይሄም የጋለ መሬት ውስጥ ያለ ውሃ አለ። ያም ከታች ማግማው እየተጠጋ ሲሄድ ይግላል። 

ውሃው በከባድ ፕሬዠር መሬት ውስጥ ታምቆ ስለሚቆይ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ እየተጠጋ ሲመጣና ውሃውን ያቀፈውን አለት ሲያበላው ውሃው በጣም ስለሚፈላ በጉልበት በየስንጥቁ ተመንጭቆ ነው የሚወጣው።

ከትላንትና በስቲያ የሆነው ይሄ ነው። እርግጥ የጭቃ፣ የድንጋይ ስብርባሪዎች ጠራርጎ ይዞ ወጥቷል። ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው።

ይሄ ማለት ግን ይፈነዳል ብቻ ማለትም አይደለም። ሊፈነዳ ይችላል፤ ላይፈነዳም ይችላል እንጂ።

ነገር ግን ከትላንትና በስቲያ በብዙ ቦታ ላይ ‘ተነፈሰ፣ ፈነዳ’ ሲባል ነበር። ይህ ትክክል አይደለም። እሳተ ገሞራ ሲፈነዳ እንዲህ ቀላል አይደለም።

ለማንኛውም ግን ይሄም ቢሆን ለጤና አደገኛ የሆኑ ጋዞች ይዞ ሊወጣ ስለሚችል ይህን ስብስቦ ከአካባቢው ማራቅ አስፈላጊ ነው። 

ብዙ ሰዎች አካባቢው ሲሯሯጡ አንዳንድ መረጃዎች ያሳዩ ነበር።

ስለዚህ እስካሁን ቅልጥ አለት ወደ መሬት ላይ አልመጣም። እሳተ ገሞራ ፍንዳታ አልነበረም። ይሄ መታረም ያለበት ነገር ነው ማስረዳትም ያስፈልጋል


አልፈነዳም። ቮልካኒክ ኢራፕሽን የለም። ነገር ግን ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ራሱ ጋዝ፣ ሽታ ሊፈጥር ይችላል።

የፈላው ውሃ ራሱ ሰዎችን ያቃጥላል፣ እንፋሎት ነውና። ተስፈንጥሮ የሚወጣው ጭቃ ራሱ የጋለ ጭቃ ነው። ያ፣ ያአደጋ ሊያደርስ ይችላል። ግን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ እኛ እስካሁን አልሰማንም" ብለዋል።

#TikvahEthipiaFamilyAA

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/93497
Create:
Last Update:

“ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው ” - ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር)

በአፋር ክልል የመሬት መንቀጥቀጥ ከተስተዋለባቸው አካባቢዎች ተጠቃሽ በሆነው ዱለቻ ወረዳ ዶፋን ተራራ ሰሞኑን “ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ተከሰተ ” መባሉ ይታወቃል።

በዚህም በነዋሪዎች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ እየተሰራ መሆኑ ሰሞኑን ተገልጿል።

ተከሰተ የተባለውን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ በተመለከተ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ዳይሬክተሩ ምን አሉ ?

“ እሳተ ገሞራ እስካሁን አልፈነዳም። እሳተ ገሞራ ፈነዳ የሚለው መታረም አለበት። እስካሁን የመጣውን ፌሪያቲክ ኢራፕሽን እንለዋለን። 

እንፋሎት እና የአለት ስብርባሪዎች ናቸው በከፍተኛ ግፊት ወደ ላይ ወደ መሬት እየተወረወሩ የሚወጡት። ይሄም የጋለ መሬት ውስጥ ያለ ውሃ አለ። ያም ከታች ማግማው እየተጠጋ ሲሄድ ይግላል። 

ውሃው በከባድ ፕሬዠር መሬት ውስጥ ታምቆ ስለሚቆይ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ እየተጠጋ ሲመጣና ውሃውን ያቀፈውን አለት ሲያበላው ውሃው በጣም ስለሚፈላ በጉልበት በየስንጥቁ ተመንጭቆ ነው የሚወጣው።

ከትላንትና በስቲያ የሆነው ይሄ ነው። እርግጥ የጭቃ፣ የድንጋይ ስብርባሪዎች ጠራርጎ ይዞ ወጥቷል። ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ይባላል። ብዙ ጊዜ ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ መጠጋቱን አንዱ ማመላከቻ ነው።

ይሄ ማለት ግን ይፈነዳል ብቻ ማለትም አይደለም። ሊፈነዳ ይችላል፤ ላይፈነዳም ይችላል እንጂ።

ነገር ግን ከትላንትና በስቲያ በብዙ ቦታ ላይ ‘ተነፈሰ፣ ፈነዳ’ ሲባል ነበር። ይህ ትክክል አይደለም። እሳተ ገሞራ ሲፈነዳ እንዲህ ቀላል አይደለም።

ለማንኛውም ግን ይሄም ቢሆን ለጤና አደገኛ የሆኑ ጋዞች ይዞ ሊወጣ ስለሚችል ይህን ስብስቦ ከአካባቢው ማራቅ አስፈላጊ ነው። 

ብዙ ሰዎች አካባቢው ሲሯሯጡ አንዳንድ መረጃዎች ያሳዩ ነበር።

ስለዚህ እስካሁን ቅልጥ አለት ወደ መሬት ላይ አልመጣም። እሳተ ገሞራ ፍንዳታ አልነበረም። ይሄ መታረም ያለበት ነገር ነው ማስረዳትም ያስፈልጋል


አልፈነዳም። ቮልካኒክ ኢራፕሽን የለም። ነገር ግን ይሄ ፌሪያቲክ ኢራፕሽን ራሱ ጋዝ፣ ሽታ ሊፈጥር ይችላል።

የፈላው ውሃ ራሱ ሰዎችን ያቃጥላል፣ እንፋሎት ነውና። ተስፈንጥሮ የሚወጣው ጭቃ ራሱ የጋለ ጭቃ ነው። ያ፣ ያአደጋ ሊያደርስ ይችላል። ግን የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ እኛ እስካሁን አልሰማንም" ብለዋል።

#TikvahEthipiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/93497

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Auto-Delete Messages in Any Chat

Some messages aren’t supposed to last forever. There are some Telegram groups and conversations where it’s best if messages are automatically deleted in a day or a week. Here’s how to auto-delete messages in any Telegram chat. You can enable the auto-delete feature on a per-chat basis. It works for both one-on-one conversations and group chats. Previously, you needed to use the Secret Chat feature to automatically delete messages after a set time. At the time of writing, you can choose to automatically delete messages after a day or a week. Telegram starts the timer once they are sent, not after they are read. This won’t affect the messages that were sent before enabling the feature.

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA